Skip to content
Facebook
Twitter
Telegram
YouTube
Home
About us
Menu Toggle
Profile
Board Members & Teams
Products
Menu Toggle
Major product
Co-products
By products
Vacancy
Tender
Menu Toggle
Local
Foreign
wonji shoa sugar factory
Main Menu
Home
About us
Menu Toggle
Profile
Board Members & Teams
Products
Menu Toggle
Major product
Co-products
By products
Vacancy
Tender
Menu Toggle
Local
Foreign
ወንጂ ሸዋ ስኳር ፋብሪካ በ2017 ምርት ዘመን ከያዘዉ እቀድ ግማሽ ሚሊዮን ኩንታል ስኳር በማምረት ወደ ከፍታዉ እየገሰገሰ ይገኛል::
ወንጂ ሸዋ ስኳር ፋብሪካ በ2017 ምርት ዘመን ከያዘዉ እቀድ ግማሽ ሚሊዮን ኩንታል ስኳር በማምረት ወደ ከፍታዉ እየገሰገሰ ይገኛል፡፡
ዛሬ የካቲት 22 ቀን 2017 ዓ.ም ከምሽቱ 2፡25 ሲሆን ግማሽ ሚሊዮን ኩንታል ማምረቱንም የፋብሪካዉ ዋና ስራ አስኪያጅ ተወካይ የሆኑት አቶ ሰለሞን በቀለ ለዚሁ ታስቦ በተዘጋጀዉ መርሃግብር ላይ ባደረጉት ንግግር ያበሰሩ ሲሆን በቀጣይም ሁሉም የፋብሪካዉ ማህበረሰብ ለእቅዱ መሳካት እንዲተጋ አሳስዋል፡፡
Scroll to Top