September 2023

የ2015 ዓ.ም የቤተሰብ ስፖርት ውድድር ተጀመረ

የክረምት የቤተሰብ ስፖርት ውድድር ተጀመረ በወንጂ ሸዋ ስኳር ፋብሪካ በየዓመቱ በምርት ዘመኑ መጨረሻ ክረምት ላይ የሚካሄደው የቤተሰብ ስፖርት ውድድር ሰራተኛው፣ ቤተሰቡ እና ስፖርት ወዳዱ የወንጂ አካባቢ ኅብረተሰብ በታደሙበት ነሐሴ 20/2015 ዓ.ም በደማቅ ሁኔታ በወንጂ ሁለገብ ስቴዲየም ተጀመረ፡፡ በውድድሩ ላይ የተገኙት የፋብሪካው ዋና ሥራ አስኪያጅ አቶ ጀማል አማን እና የወንጂ ሸዋ እና ተክል ክፍል መሰረታዊ ሰራተኛ […]

የ2015 ዓ.ም የቤተሰብ ስፖርት ውድድር ተጀመረ Read More »

የወንጂ/ሸዋ ስኳር ፋብሪካ ከባንክ ብድር እንዲመቻችለት  የኢትዮጵያ ኢንዱስትሪ ፓርኮች ልማት ኮርፖሬሽን የአዋጭነት ጥናት ሰነድ እንዲያቀርቡ ሰነድ ተፈራረሙ ፡፡

የወንጂ/ሸዋ ስኳር ፋብሪካ ከባንክ ብድር እንዲመቻችለት የኢትዮጵያ ኢንዱስትሪ ፓርኮች ልማት ኮርፖሬሽን የአዋጭነት ጥናት ሰነድ እንዲያቀርቡ ሰነድ ተፈራረሙ ፡፡ የወንጂ/ሸዋ ስኳር ፋብሪካ የሀገሪቱን የስˆር ፍላጎት በማሟላት የህዝቡን ተጠቃሚነት ለማረጋገጥ ስኳር እና የተጓዳኝ ምርት በአነስተኛ የማምረቻ ወጪ በማምረት ትርፋማ እና ተወዳዳሪ ስኳር ፋብሪካ ማድረግ ራእይው አድርጎ የተነሳ ሲሆን በቀጣይም የፋይናንስ አቅሙን በማጠናከር ዘርፈ ብዙ ስራዎችን ለመስራት አቅዷል

የወንጂ/ሸዋ ስኳር ፋብሪካ ከባንክ ብድር እንዲመቻችለት  የኢትዮጵያ ኢንዱስትሪ ፓርኮች ልማት ኮርፖሬሽን የአዋጭነት ጥናት ሰነድ እንዲያቀርቡ ሰነድ ተፈራረሙ ፡፡ Read More »

Scroll to Top