ከሸንኮራ አገዳ ማምረት ልማት ውስጥ ወጥተው ከነበሩ አርሶ አደሮች ጋር ወደ ልማት ለመመለስ የመስክ ምልከታ እና ውይይት ተደረገ፡፡
ከሸንኮራ አገዳ ማምረት ልማት ውስጥ ወጥተው ከነበሩ አርሶ አደሮች ጋር ወደ ልማት ለመመለስ የመስክ ምልከታ እና ውይይት ተደረገ፡፡ መስከረም 9 ቀን 2017 ዓ.ም የፋብሪካዉ ከፍተኛ አመራር ከአዋሽ መልካሳ ወረዳ አስተዳደርና ከወንጂ አ/ሸ/አ/አ/ገ/ህ/ስራ ዩኒየን ከፍተኛ አመራሮች እንዲሁም አርሶአደሮች ጋር ዉይይትና መስክ ምልከታ ተደርጓል፡፡ የመስክ ምልከታው እና ዉይይቱ በቀድሞው ምስራቅ ሸዋ ዞን በአሁኑ መዋቅር በአዳማ ከተማ አስተዳደር […]
ከሸንኮራ አገዳ ማምረት ልማት ውስጥ ወጥተው ከነበሩ አርሶ አደሮች ጋር ወደ ልማት ለመመለስ የመስክ ምልከታ እና ውይይት ተደረገ፡፡ Read More »