March 2025

አንጋፋዉ ወንጂ ስኳር ፋብሪካ የተመሰረተበትን የ70ኛ አመት በዓል በተለያዩ መርሃ ግብሮች  አክብሯል ::  

አንጋፋዉ ወንጂ ስኳር ፋብሪካ የተመሰረተበትን የ70ኛ አመት በዓል በተለያዩ መርሃ ግብሮች አክብሯል :: ፋብሪካዉ  መጋቢት 11 ቀን 1946 ዓ.ም ሆላንድ  ቬንዴሪንግ አምስተርዳም በተባለ  አለም አቀፍ ካምፓኒ  ስኳርን እና ጣፋጭ ከረሜላ ለህብረተሰቡ በማስተዋወቅ በአገሪቱ ማህበራዊ እና ኢኮኖሚያዊ ልማት ዕድገት ውስጥ የበኩሉን ድርሻ በማበርከት ላለፉት 70 ዓመታት በማምረት ሂደት ውስጥ  አሳልፏል፡፡ የፋብሪካውን የ70ኛ ዓመት ምስረታ በዓል ምክንያት […]

አንጋፋዉ ወንጂ ስኳር ፋብሪካ የተመሰረተበትን የ70ኛ አመት በዓል በተለያዩ መርሃ ግብሮች  አክብሯል ::   Read More »

የኦሮሚያ ክልላዊ መንግስት ምክትል ርዕሰ መስተዳደር እና የወንጂ/ሸዋ ስኳር ፋብሪካ ስራ አመራር ቦርድ ሰብሳቢ አቶ አወሎ አብዲ እንዲሁም የኢትዮጵያ ኢንቨስትመንት ሆልዲንግስ ዋና ስራ አስፈጻሚ ዶ/ር ብሩክ ታዬ በፋብሪካዉ የመስክ ምልከታና የ6ወራት እቅድ አፈጻጸም ግምገማ አደረጉ

የኦሮሚያ ክልላዊ መንግስት ምክትል ርዕሰ መስተዳደር እና የወንጂ/ሸዋ ስኳር ፋብሪካ ስራ አመራር ቦርድ ሰብሳቢ አቶ አወሎ አብዲ እንዲሁም የኢትዮጵያ ኢንቨስትመንት ሆልዲንግስ ዋና ስራ አስፈጻሚ ዶ/ር ብሩክ ታዬ በፋብሪካዉ የመስክ ምልከታና የ6ወራት እቅድ አፈጻጸም ግምገማ አደረጉ፡፡ የኦሮሚያ ክልላዊ መንግስት ምክትል ርዕሰ መስተዳደር እና የወንጂ/ሸዋ ስኳር ፋብሪካ ስራ አመራር ቦርድ ሰብሳቢ አቶ አወሎ አብዲ እንዲሁም የኢትዮጵያ ኢንቨስትመንት

የኦሮሚያ ክልላዊ መንግስት ምክትል ርዕሰ መስተዳደር እና የወንጂ/ሸዋ ስኳር ፋብሪካ ስራ አመራር ቦርድ ሰብሳቢ አቶ አወሎ አብዲ እንዲሁም የኢትዮጵያ ኢንቨስትመንት ሆልዲንግስ ዋና ስራ አስፈጻሚ ዶ/ር ብሩክ ታዬ በፋብሪካዉ የመስክ ምልከታና የ6ወራት እቅድ አፈጻጸም ግምገማ አደረጉ Read More »

ወንጂ ሸዋ ስኳር ፋብሪካ በ2017 ምርት ዘመን ከያዘዉ እቀድ ግማሽ ሚሊዮን ኩንታል ስኳር በማምረት ወደ ከፍታዉ እየገሰገሰ ይገኛል

ወንጂ ሸዋ ስኳር ፋብሪካ በ2017 ምርት ዘመን ከያዘዉ እቀድ ግማሽ ሚሊዮን ኩንታል ስኳር በማምረት ወደ ከፍታዉ እየገሰገሰ ይገኛል:: ወንጂ ሸዋ ስኳር ፋብሪካ በ2017 ምርት ዘመን ከያዘዉ እቀድ ግማሽ ሚሊዮን ኩንታል ስኳር በማምረት ወደ ከፍታዉ እየገሰገሰ ይገኛል፡፡ዛሬ የካቲት 22 ቀን 2017 ዓ.ም ከምሽቱ 2፡25 ሲሆን ግማሽ ሚሊዮን ኩንታል ማምረቱንም የፋብሪካዉ ዋና ስራ አስኪያጅ ተወካይ የሆኑት አቶ

ወንጂ ሸዋ ስኳር ፋብሪካ በ2017 ምርት ዘመን ከያዘዉ እቀድ ግማሽ ሚሊዮን ኩንታል ስኳር በማምረት ወደ ከፍታዉ እየገሰገሰ ይገኛል Read More »

Scroll to Top