ፋብሪካዉ የ2017 ዓ.ም የ 1 ሚሊዮን ኩንታል ስኳር ምርት ለማሳካት የሚያስችል አገዳ መፍጨት ጀመረ፡፡
ፋብሪካዉ የ2017 ዓ.ም የ 1 ሚሊዮን ኩንታል ስኳር ምርት ለማሳካት የሚያስችል አገዳ መፍጨት ጀመረ፡፡ የወንጂ ሸዋ ስኳር ፋብሪካ የ2017 ዓ.ም ምርት ዘመን የ አንድ ሚሊዮን ኩንታል ስኳር ለማምረት የሚያስችለውን የሸንኮራ አገደ መፍጨት ጥቅምት 20 ቀን 2017 ከጠዋቱ 12፡00 ሠዓት ሁሉም የስራ መሪዎች እና ሠራቸኞች በተገኙበት በተለያዪ ዘግጅቶች በደማቅ ሁኔታ በይፋ ጀምሯል፡፡ በትላንትናው እለት የተቆረጠውን አገዳ […]
ፋብሪካዉ የ2017 ዓ.ም የ 1 ሚሊዮን ኩንታል ስኳር ምርት ለማሳካት የሚያስችል አገዳ መፍጨት ጀመረ፡፡ Read More »