Categories: 21/1/2023

ወንጂ ሸዋ ስኳር ፋብሪካ በ2017 ምርት ዘመን ከያዘዉ እቀድ ግማሽ ሚሊዮን ኩንታል ስኳር በማምረት ወደ ከፍታዉ እየገሰገሰ ይገኛል

ወንጂ ሸዋ ስኳር ፋብሪካ በ2017 ምርት ዘመን ከያዘዉ እቀድ ግማሽ ሚሊዮን ኩንታል ስኳር በማምረት ወደ ከፍታዉ እየገሰገሰ ይገኛል::

ወንጂ ሸዋ ስኳር ፋብሪካ በ2017 ምርት ዘመን ከያዘዉ እቀድ ግማሽ ሚሊዮን ኩንታል ስኳር በማምረት ወደ ከፍታዉ እየገሰገሰ ይገኛል፡፡
ዛሬ የካቲት 22 ቀን 2017 ዓ.ም ከምሽቱ 2፡25 ሲሆን ግማሽ ሚሊዮን ኩንታል ማምረቱንም የፋብሪካዉ ዋና ስራ አስኪያጅ ተወካይ የሆኑት አቶ ሰለሞን በቀለ ለዚሁ ታስቦ በተዘጋጀዉ መርሃግብር ላይ ባደረጉት ንግግር ያበሰሩ ሲሆን በቀጣይም ሁሉም የፋብሪካዉ ማህበረሰብ ለእቅዱ መሳካት እንዲተጋ አሳስዋል፡፡
wssf

Recent Posts

በትውልድ አሻራ የተገነባ፣ የጥራት ምስክርነት

በትውልድ አሻራ የተገነባ፣ የጥራት ምስክርነት በትውልድ አሻራ የተገነባ፣ የጥራት ምስክርነት: ‎‎የደስታ ከረሜላ ፋብሪካ የክብር ጉዞ!…

6 months ago

‎በ 60 ዓመታት የኑሮ ሩጫ ውስጥ ቤተሰብ ከማስተዳደር ባሻገር

‎በ 60 ዓመታት የኑሮ ሩጫ ውስጥ ቤተሰብ ከማስተዳደር ባሻገር በውጤታማ እና ስኬታማ የሥራ ዘመናት የተገነባ…

6 months ago

ጣፋጩ ደስታ ከረሜላ ዳግም ወደ ገበያ ሊመለስ ነዉ !!!!

ጣፋጩ ደስታ ከረሜላ ዳግም ወደ ገበያ ሊመለስ ነዉ !!!! የወንጂ ሸዋ ስኳር ፋብሪካ ማኔጅመንት የፋብሪካዉን…

1 year ago

አንጋፋዉ ወንጂ ስኳር ፋብሪካ የተመሰረተበትን የ70ኛ አመት በዓል በተለያዩ መርሃ ግብሮች  አክብሯል ::

አንጋፋዉ ወንጂ ስኳር ፋብሪካ የተመሰረተበትን የ70ኛ አመት በዓል በተለያዩ መርሃ ግብሮች አክብሯል :: ፋብሪካዉ  መጋቢት…

1 year ago