Author name: wssf

የወንጂ/ሸዋ ስኳር ፋብሪካ ከባንክ ብድር እንዲመቻችለት  የኢትዮጵያ ኢንዱስትሪ ፓርኮች ልማት ኮርፖሬሽን የአዋጭነት ጥናት ሰነድ እንዲያቀርቡ ሰነድ ተፈራረሙ ፡፡

የወንጂ/ሸዋ ስኳር ፋብሪካ ከባንክ ብድር እንዲመቻችለት የኢትዮጵያ ኢንዱስትሪ ፓርኮች ልማት ኮርፖሬሽን የአዋጭነት ጥናት ሰነድ እንዲያቀርቡ ሰነድ ተፈራረሙ ፡፡ የወንጂ/ሸዋ ስኳር ፋብሪካ የሀገሪቱን የስˆር ፍላጎት በማሟላት የህዝቡን ተጠቃሚነት ለማረጋገጥ ስኳር እና የተጓዳኝ ምርት በአነስተኛ የማምረቻ ወጪ በማምረት ትርፋማ እና ተወዳዳሪ ስኳር ፋብሪካ ማድረግ ራእይው አድርጎ የተነሳ ሲሆን በቀጣይም የፋይናንስ አቅሙን በማጠናከር ዘርፈ ብዙ ስራዎችን ለመስራት አቅዷል […]

የወንጂ/ሸዋ ስኳር ፋብሪካ ከባንክ ብድር እንዲመቻችለት  የኢትዮጵያ ኢንዱስትሪ ፓርኮች ልማት ኮርፖሬሽን የአዋጭነት ጥናት ሰነድ እንዲያቀርቡ ሰነድ ተፈራረሙ ፡፡ Read More »

ፋብሪካዉ ከኢትዮጵያ ደረጃዎች ኢንስቲቲዩት ጋር IS0 9001 – 2015 ለማስጀመር ስምምነት ተፈራረመ

ፋብሪካዉ ከኢትዮጵያ ደረጃዎች ኢንስቲቲዩት ጋር IS0 9001 – 2015 ለማስጀመር ስምምነት ተፈራረመ የወንጂ ሸዋ ስኳር ፋብሪካ አሰራሩን በአለም አቀፍ ስታንዳርድ መሰረት ለመፈጸም የሚያስችለዉን  እና ፋብሪካውም በቀጣይ ምርቱን በገበያ ላይ አቅርቦ ተወዳዳሪ መሆን የሚያስችለውን የጥራት ሥራ አመራር ሥርዓት ISO 9001–2015 ትግበራ ዝግጅት በማጠናቀቅ ወደ ሙሉ ትግበራ ለመግባት የሚያስችል ሥምምነት ሠነድ ከኢትዮጵያ ደረጃዎች ኢንስቲቲውት ጋር ተፈራርሟል፡፡ የስምምነት

ፋብሪካዉ ከኢትዮጵያ ደረጃዎች ኢንስቲቲዩት ጋር IS0 9001 – 2015 ለማስጀመር ስምምነት ተፈራረመ Read More »

የስኳር ኢንደስትሪ ግሩፕ አመራር፣የፋብሪካ ስራ አስኪያጆች፣የገደብ ኢንጂነሪንግ እና የጆህንዲር ካምፓኒ ባለሙያዎች ቡድን በፋብሪካዉ የመስክ ምልከታ አደረገ፡፡

የኢትዮጵያ ስኳር ኢንደስትሪ ግሩፕ አመራር፣የጣና በለስ፣የአርጆ ዴዴሳ፣ኦሞ ኩራዝ፣ፊንጫዓ ስኳር ፋብሪካ ዋና ስራእኪያጆች፣የገደብ ኢንጂነሪንግ እና የጆህንዲር ካምፓኒ የባለሙያዎች ቡድን የወንጂ ሸዋ ስኳር ፋብሪካን ጎብኝተዋል፡፡ በጉብኝቱ የወንጂ ሸዋ ስኳር ፋብሪካ ዋና ሥራ አስኪያጅ አቶ ጀማል አማን ለእንግዶች የእንኳን ደኅና መጣችሁ መልዕክት በማስተላለፍ በፋብሪካዉ የሚኖራቸዉ ቆይታ ያማረ እንዲሆን ተመኝተዋል፡፡ ጉብኝቱ በዋናነት በጆህንዲር ካምፓኒ ምርቶች ላይ ያተኮረ ሲሆን ምርቶቹ

የስኳር ኢንደስትሪ ግሩፕ አመራር፣የፋብሪካ ስራ አስኪያጆች፣የገደብ ኢንጂነሪንግ እና የጆህንዲር ካምፓኒ ባለሙያዎች ቡድን በፋብሪካዉ የመስክ ምልከታ አደረገ፡፡ Read More »

በወንጂ ሸዋ ስኳር ፋብሪካ እና በዩኒየን ኃ/የተወሰነ መካከል የውል ድርድር ስምምነት ሰነድ ርክክብ ተደረገ

በወንጂ ሸዋ ስኳር ፋብሪካ እና በወንጂ አካባቢ የሸንኮራ አገዳ አብቃይ ገበሬዎች ሕ/ሥ/ዩኒየን ኃ/የተወሰነ መካከል ለ3 ዓመታት የሚያገለግል 12ኛው የሸንኮራ አገዳ የመሸጥና የመግዛት የውል ድርድር ስምምነት ተጠናቆ የሰነድ ርክክብ ተደረገ፡፡ ይህ የውል ስምምነት ከዚህ በፊት የነበሩት ስምምነቶች ላይ ያሉትን ክፍተቶች በሁለቱም ወገን ጊዜ ሰጥቶ በሚገባ በመፈተሽ ከሌላው ጊዜ በደንብ  ተጠንቶ እና ተሻሽሎ የሁለትዮሽ ተጠቃሚነት ላይ ያተኮረ

በወንጂ ሸዋ ስኳር ፋብሪካ እና በዩኒየን ኃ/የተወሰነ መካከል የውል ድርድር ስምምነት ሰነድ ርክክብ ተደረገ Read More »

በወንጂ ሸዋ ስኳር ፋብሪካ የምርምርና ስርፀት አገልግሎት ስራ ላይ የመስክ ምልከታ ተደረገ፡፡

በተለያየ ጊዜ ከውጭ አገር እና ከአገር ውስጥ የተሰበሰቡ 1413 የሚደርሱ ብዘሀ ዘር (Geno types) በፋብሪካው 3 ሄክታር የሸንኮራ አገዳ ማሳ ላይ ያለውን ነባራዊ ሁኔታ የሚያሳይ የምርምርና ጥናት ስራ በምርምርና ስርፀት አገልግሎት ክፍል አማካይነት የስራ ላይ የመስክ ምልከታ ተደረገ፡፡ ከተሰበሰቡት 1413 ብዘሀ ዘር በተለያየ ጊዜ ምርምርና ጥናት ተደርጎባቸውና ተገምግመው የተለዩና የተሻሻሉትን 8 ዝርያዎች የዘር ብዜት በመተግበርና

በወንጂ ሸዋ ስኳር ፋብሪካ የምርምርና ስርፀት አገልግሎት ስራ ላይ የመስክ ምልከታ ተደረገ፡፡ Read More »

የወንጂ ሸዋ ስኳር ፋብሪካ የሌማት ትሩፋት ስራዎችን በማከናወን ይገኛል

በአገራችን በተነደፈው ስትራተጂ መሰረት በተለያዩ ተቋማት እና ከተማዎች በመተግበር ላይ ያለውን የሌማት ትሩፋት ፖሊሲ የወንጂ ሸዋ ስኳር ፋብሪካ እንደ ተቋም በመቀበል የተረጂነት ስሜትን በማስወገድ በራስ አቅም ሰርቶ ለመለወጥ ካለው ራዕይ አንፃር የሌማት ትሩፋት ኮሚቴ እና ንዑስ ኮሚቴ በማዋቀር የከብት ማድለብ፣ የዶሮ እርባታ፣ እና የተለያዩ ፍራፍሬና አትክልቶችን በመትከል እንዲሁም ቀጣይነት እንዲኖረው ለማስቻል ለፋብሪካው ሠራተኛ ልምዱን በማጋራትና

የወንጂ ሸዋ ስኳር ፋብሪካ የሌማት ትሩፋት ስራዎችን በማከናወን ይገኛል Read More »

የወንጂ ሸዋ ስኳር ፋብሪካ አዲስ የሰው ሀብት አደረጃጀት መዋቅር ለመተግበር ከፋብሪካው ሠራተኛ ጋር ግንዛቤ የመፍጠር ውይይት አደረገ፡፡

የወንጂ ሸዋ ስኳር ፋብሪካ በሚኒስትሮች ምክር ቤት ደንብ ቁጥር 496/2014 መሰረት ራሱን ችሎ እንዲቋቋም ከመደረጉ ጋር ተያይዞ ከነበረበት ውስብስብ ችግር ለመላቀቅ እንዲያስችል ተቋማዊ የሪፎርም ፕሮግራሞችን ዘርግቶ በመንቀሳቀስ ላይ ይገኛል፡፡ ከዚሁ ጋር ተያይዞ በዋናነት በአዲስ መልክ የተሻሻለውን የሰው ሀብት አደረጃጀት ድርጅታዊ መዋቅር፣ የሠራተኞች የስራ ምደባ አፈፃፀም መመሪያ፣ በትግበራው ተስፋ ሰጪ በሆኑ ተጨባጭ የውጤት ማሳያዎች እና በተፈጠሩ

የወንጂ ሸዋ ስኳር ፋብሪካ አዲስ የሰው ሀብት አደረጃጀት መዋቅር ለመተግበር ከፋብሪካው ሠራተኛ ጋር ግንዛቤ የመፍጠር ውይይት አደረገ፡፡ Read More »

የወንጂ ሸዋ ስኳር ፋብሪካ ለወንጂ ገፈርሳ ከተማ የመሰረተ ልማት ስራ የገንዘብ ድጋፍ አደረገ

የወንጂ ገፈርሳ ከተማ አስተዳደር እና የወንጂ ገፈርሳ ቀበሌ ፅ/ቤት በወንጂ ሁለገብ እስታዲየም በጋራ ባዘጋጁት የወንጂ ገፈርሳ ከተማ የመሰረተ ልማት ስራ የገቢ ማሰባሰቢያ የሕዝብ ለሕዝብ ባዛር ዝግጅት ላይ በመገኘት የወንጂ ሸዋ ስኳር ፋብሪካ ለአካባቢው ማህበረሰብ እና ለአጎራባች ቀበሌዎች ከማህበራዊ አገልግሎት አሰጣጥ ጋር ተያይዞ የሚያደርጋቸውን ከፍተኛ አስተዋፅኦ ከግምት ውስጥ በማስገባት ለመሰረተ ልማት ስራው የሚሆን 200,000 (ሁለት መቶ

የወንጂ ሸዋ ስኳር ፋብሪካ ለወንጂ ገፈርሳ ከተማ የመሰረተ ልማት ስራ የገንዘብ ድጋፍ አደረገ Read More »

በእርሻ ኦፕሬሽን ዘርፍ በሲቪልና መስኖ ስራዎች መምሪያ የድሬይን አፈር የማንሳት ስራ እየተከናወነ ይገኛል

በእርሻ ኦፕሬሽን ዘርፍ በሲቪልና መስኖ ስራዎች መምሪያ የድሬይን አፈር የማንሳት ስራ እየተከናወነ ይገኛል፡፡    በእርሻ ኦፕሬሽን ዘርፍ ስር በሚገኙት የመሬት ዝግጅት እና የሲቪልና መስኖ የስራ ክፍል በቅንጅት በሚሰሩ ስራዎችን አስመልክቶ ለረጅም ዓመታት በድሬይን ላይ ተከማችቶ የነበረውን ደለል አፈር በማንሳት የሸንኮራ አገዳ ማሳዎች ላይ የማስገባት ስራ እየተከናወነ ይገኛል፡፡ የደለል አፈር የማንሳት ስራው እየተከናወነ የሚገኘው ከሸዋ አለምጤና

በእርሻ ኦፕሬሽን ዘርፍ በሲቪልና መስኖ ስራዎች መምሪያ የድሬይን አፈር የማንሳት ስራ እየተከናወነ ይገኛል Read More »

የወንጂ ሸዋ ስኳር ፋብሪካ አዲስ የሰው ሀብት አደረጃጀት መዋቅር ለመተግበር ግንዛቤ የመፍጠር ውይይት አደረገ

የወንጂ ሸዋ ስኳር ፋብሪካ አዲስ የሰው ሀብት አደረጃጀት መዋቅር ለመተግበር ግንዛቤ የመፍጠር ውይይት አደረገ፡፡ የወንጂ ሸዋ ስኳር ፋብሪካ በሚኒስትሮች ምክር ቤት ደንብ ቁጥር 496/2014 መሰረት ራሱን ችሎ እንዲቋቋምና በቦርድ እንዲመራ በመደረጉ የመጀመሪያውን አዲስ የተሸሻለ የሰው ሀብት አደረጃጀት ድርጅታዊ መዋቅር እና የሠራተኞች የስራ ምደባ አፈፃፀም መመሪያን አስመልክቶ ለፋብሪካው ማኔጅመንት እና ለመሠረታዊ ሠራተኛ ማህበር አመራሮች ግንዛቤ የማስጨበጥ

የወንጂ ሸዋ ስኳር ፋብሪካ አዲስ የሰው ሀብት አደረጃጀት መዋቅር ለመተግበር ግንዛቤ የመፍጠር ውይይት አደረገ Read More »

Exit mobile version