የወንጂ/ሸዋ ስኳር ፋብሪካ ከባንክ ብድር እንዲመቻችለት የኢትዮጵያ ኢንዱስትሪ ፓርኮች ልማት ኮርፖሬሽን የአዋጭነት ጥናት ሰነድ እንዲያቀርቡ ሰነድ ተፈራረሙ ፡፡
የወንጂ/ሸዋ ስኳር ፋብሪካ ከባንክ ብድር እንዲመቻችለት የኢትዮጵያ ኢንዱስትሪ ፓርኮች ልማት ኮርፖሬሽን የአዋጭነት ጥናት ሰነድ እንዲያቀርቡ ሰነድ ተፈራረሙ ፡፡ የወንጂ/ሸዋ ስኳር ፋብሪካ የሀገሪቱን የስር ፍላጎት በማሟላት የህዝቡን ተጠቃሚነት ለማረጋገጥ ስኳር እና የተጓዳኝ ምርት በአነስተኛ የማምረቻ ወጪ በማምረት ትርፋማ እና ተወዳዳሪ ስኳር ፋብሪካ ማድረግ ራእይው አድርጎ የተነሳ ሲሆን በቀጣይም የፋይናንስ አቅሙን በማጠናከር ዘርፈ ብዙ ስራዎችን ለመስራት አቅዷል […]