Categories: 21/1/2023

ለፋብሪካው የፋይናንስ  መምሪያ  ኃላፊዎች እና ሠራተኞች  የእውቅና  ሽልማት ሥነሥርዓት ተካሄደ

ለፋብሪካው የፋይናንስ መምሪያ ኃላፊዎች እና ሠራተኞች የእውቅና ሽልማት ሥነሥርዓት ተካሄደ

የወንጂ ሸዋ ስኳር  ፋብሪካ የፍይናንስ መምሪያ 2016 በጀት  ዓመት  ሒሳብ  በፋሪካው  ታሪክ ከረጅም  ዓመት በኃላ ለመጀመሪያ ጊዜ  ሒሳብ  ነሀሴ 24 /2016 ዓም በመዝጋታቸው  እና ያለፋ ዓመታት የኦዲት ግኝቶች  ላይ በአጭር ጊዜ ማስተካከያ  በማድረግ ላበረከቱት አስተዋጽኦ ላበረከቱ ሠራተኞች እና ሀላፊዎች እውቅና እና ሽልማት  በቢሾፍቱ ከተማ ኖራ ሪዞርት ተከናውኗል ።

 የፍይናንስ መምሪያ ሒሳብ በወቅቱ እንዲዘጋ እና ሌሎች ሥራዎች እንዲከናውን ከፍተኛ ድጋፍ ያደረጉት  ከ 22 አመት በፊት በፍብሪካው  የፋይናንስ  ሥራ አስኪያጅነት ሲያገለግሉ የነበሩ እና  ለ 22 ዓመታት በአሜሪካ እና በተለያዩ  ሀገራት  ብሎም በአለም አቀፍ ተቋማት  በፍይናንስ ሀላፊነት ያገለገሉ  አቶ ለቤዛ አለሙ ናቸዉ ።

የፍብሪካዉ  ዋና ሥራ አስኪያጅ  አቶ ጀማል  አማን አቶ ለቤዛ አለሙ  የፍይናንስ አሠራር ወደ ተሻለ አፈጻጸም  እንዲመጣ ላደረጉት ድጋፍ  ከፍ ያለ ምሥጋና አቅርበዋል። አክለውም በየደረጃው ላሉ የፋይናንስ ባለሙያዎች ምስጋናቸውን አቅርበው የእውቅና እና ሽልማት ተሠጥቷቸዋል።

wssf

Recent Posts

በትውልድ አሻራ የተገነባ፣ የጥራት ምስክርነት

በትውልድ አሻራ የተገነባ፣ የጥራት ምስክርነት በትውልድ አሻራ የተገነባ፣ የጥራት ምስክርነት: ‎‎የደስታ ከረሜላ ፋብሪካ የክብር ጉዞ!…

6 months ago

‎በ 60 ዓመታት የኑሮ ሩጫ ውስጥ ቤተሰብ ከማስተዳደር ባሻገር

‎በ 60 ዓመታት የኑሮ ሩጫ ውስጥ ቤተሰብ ከማስተዳደር ባሻገር በውጤታማ እና ስኬታማ የሥራ ዘመናት የተገነባ…

6 months ago

ጣፋጩ ደስታ ከረሜላ ዳግም ወደ ገበያ ሊመለስ ነዉ !!!!

ጣፋጩ ደስታ ከረሜላ ዳግም ወደ ገበያ ሊመለስ ነዉ !!!! የወንጂ ሸዋ ስኳር ፋብሪካ ማኔጅመንት የፋብሪካዉን…

1 year ago

አንጋፋዉ ወንጂ ስኳር ፋብሪካ የተመሰረተበትን የ70ኛ አመት በዓል በተለያዩ መርሃ ግብሮች  አክብሯል ::

አንጋፋዉ ወንጂ ስኳር ፋብሪካ የተመሰረተበትን የ70ኛ አመት በዓል በተለያዩ መርሃ ግብሮች አክብሯል :: ፋብሪካዉ  መጋቢት…

1 year ago