Categories: 21/1/2023

የወንጂ ሸዋ ስኳር ፋብሪካ አዲስ የሰው ሀብት አደረጃጀት መዋቅር ለመተግበር ግንዛቤ የመፍጠር ውይይት አደረገ

የወንጂ ሸዋ ስኳር ፋብሪካ አዲስ የሰው ሀብት አደረጃጀት መዋቅር ለመተግበር ግንዛቤ የመፍጠር ውይይት አደረገ፡፡

የወንጂ ሸዋ ስኳር ፋብሪካ በሚኒስትሮች ምክር ቤት ደንብ ቁጥር 496/2014 መሰረት ራሱን ችሎ እንዲቋቋምና በቦርድ እንዲመራ በመደረጉ የመጀመሪያውን አዲስ የተሸሻለ የሰው ሀብት አደረጃጀት ድርጅታዊ መዋቅር እና የሠራተኞች የስራ ምደባ አፈፃፀም መመሪያን አስመልክቶ ለፋብሪካው ማኔጅመንት እና ለመሠረታዊ ሠራተኛ ማህበር አመራሮች ግንዛቤ የማስጨበጥ ውይይት አደረገ፡፡
ይህንንም የሠራተኞች የመልሶ ምደባ ለማከናወን የቅድመ ዝግጅት ስራዎችን በማጠናቀቅ ወደ ትግበራ የተገባና የለውጡን ዓላማ ታሳቢ በማድረግ ተቋሙን ወደነበረበት አቅም ለማሻገር የተነደፈውን ስትራተጂ ለማሳካት በመከናወን ላይ ባለው ሁሉን አቀፍ የሪፎርም ፕሮግራም የሚመለከታቸው አካላት ግልፅነት እና ተጠያቂነት ያለው ተገቢውን ሠራተኛ ለተገቢው ቦታ በመመደብ ሀላፊነታቸውን በአግባቡ እንዲወጡ የፋብሪካው ዋና ሥራ አስኪያጅ አቶ ጀማል አማን ከአደራ ጭምር አሳስበዋል፡፡
wssf

Recent Posts

በትውልድ አሻራ የተገነባ፣ የጥራት ምስክርነት

በትውልድ አሻራ የተገነባ፣ የጥራት ምስክርነት በትውልድ አሻራ የተገነባ፣ የጥራት ምስክርነት: ‎‎የደስታ ከረሜላ ፋብሪካ የክብር ጉዞ!…

6 months ago

‎በ 60 ዓመታት የኑሮ ሩጫ ውስጥ ቤተሰብ ከማስተዳደር ባሻገር

‎በ 60 ዓመታት የኑሮ ሩጫ ውስጥ ቤተሰብ ከማስተዳደር ባሻገር በውጤታማ እና ስኬታማ የሥራ ዘመናት የተገነባ…

6 months ago

ጣፋጩ ደስታ ከረሜላ ዳግም ወደ ገበያ ሊመለስ ነዉ !!!!

ጣፋጩ ደስታ ከረሜላ ዳግም ወደ ገበያ ሊመለስ ነዉ !!!! የወንጂ ሸዋ ስኳር ፋብሪካ ማኔጅመንት የፋብሪካዉን…

1 year ago

አንጋፋዉ ወንጂ ስኳር ፋብሪካ የተመሰረተበትን የ70ኛ አመት በዓል በተለያዩ መርሃ ግብሮች  አክብሯል ::

አንጋፋዉ ወንጂ ስኳር ፋብሪካ የተመሰረተበትን የ70ኛ አመት በዓል በተለያዩ መርሃ ግብሮች አክብሯል :: ፋብሪካዉ  መጋቢት…

1 year ago