21/1/2023

የወንጂ ሸዋ ስኳር ፋብሪካ በግብር ከፋይነት የብር ሜዳሊያ ተሸላሚ ሆነ

የወንጂ ሸዋ ስኳር ፋብሪካ በግብር ከፋይነት የብር ሜዳሊያ ተሸላሚ ሆነ :: በሀገር ደረጃ በተዘጋጀው የ6ኛው የታማኝ የግብር ከፋዮች ሽልማት በ 2016 በጀት ዓመት ፋብሪካው ለከፈለው ግብር መስከረም 30 ቀን 2017 ዓ፡ም የገቢዎች ሚንስቴር በጠቅላይ ሚንስቴር ጽ/ቤት ባዘጋጀው የእውቅና እና የሽልማት ሥነ ሥርዓት ላይ ፋብሪካው የብር ሜዳለያ ተሸላሚ በመሆኑ እንኳን ደስ ያለን እንኳን ደስ ያላችሁ እያልን […]

የወንጂ ሸዋ ስኳር ፋብሪካ በግብር ከፋይነት የብር ሜዳሊያ ተሸላሚ ሆነ Read More »

ከሸንኮራ አገዳ ማምረት ልማት ውስጥ ወጥተው ከነበሩ አርሶ አደሮች ጋር ወደ ልማት ለመመለስ  የመስክ ምልከታ እና ውይይት  ተደረገ፡፡

ከሸንኮራ አገዳ ማምረት ልማት ውስጥ ወጥተው ከነበሩ አርሶ አደሮች ጋር ወደ ልማት ለመመለስ የመስክ ምልከታ እና ውይይት ተደረገ፡፡ መስከረም 9 ቀን 2017 ዓ.ም የፋብሪካዉ ከፍተኛ አመራር ከአዋሽ መልካሳ ወረዳ አስተዳደርና ከወንጂ አ/ሸ/አ/አ/ገ/ህ/ስራ ዩኒየን ከፍተኛ አመራሮች እንዲሁም አርሶአደሮች ጋር ዉይይትና መስክ ምልከታ ተደርጓል፡፡ የመስክ ምልከታው እና ዉይይቱ በቀድሞው ምስራቅ ሸዋ ዞን በአሁኑ መዋቅር በአዳማ ከተማ አስተዳደር

ከሸንኮራ አገዳ ማምረት ልማት ውስጥ ወጥተው ከነበሩ አርሶ አደሮች ጋር ወደ ልማት ለመመለስ  የመስክ ምልከታ እና ውይይት  ተደረገ፡፡ Read More »

ለፋብሪካው የፋይናንስ  መምሪያ  ኃላፊዎች እና ሠራተኞች  የእውቅና  ሽልማት ሥነሥርዓት ተካሄደ

ለፋብሪካው የፋይናንስ መምሪያ ኃላፊዎች እና ሠራተኞች የእውቅና ሽልማት ሥነሥርዓት ተካሄደ የወንጂ ሸዋ ስኳር  ፋብሪካ የፍይናንስ መምሪያ 2016 በጀት  ዓመት  ሒሳብ  በፋሪካው  ታሪክ ከረጅም  ዓመት በኃላ ለመጀመሪያ ጊዜ  ሒሳብ  ነሀሴ 24 /2016 ዓም በመዝጋታቸው  እና ያለፋ ዓመታት የኦዲት ግኝቶች  ላይ በአጭር ጊዜ ማስተካከያ  በማድረግ ላበረከቱት አስተዋጽኦ ላበረከቱ ሠራተኞች እና ሀላፊዎች እውቅና እና ሽልማት  በቢሾፍቱ ከተማ ኖራ

ለፋብሪካው የፋይናንስ  መምሪያ  ኃላፊዎች እና ሠራተኞች  የእውቅና  ሽልማት ሥነሥርዓት ተካሄደ Read More »

በወንጂ/ሸዋ ስኳር ፋብሪካ የአረንጓዴ አሻራ የችግኝ ተከላ ማስጀመሪያ ምርሃ ግብር ተከናወነ፡፡

በወንጂ/ሸዋ ስኳር ፋብሪካ የአረንጓዴ አሻራ የችግኝ ተከላ ማስጀመሪያ ምርሃ ግብር ተከናወነ የወንጂ ሸዋ ስኳር ፋብሪካ የ2016 ዓ.ም ሃገር አቀፍ የአረንጓዴ አሻራ መርኃግብር አካል የሆነዉ የችግኝ ተከላ ማስጀመሪያ ስነስርአት እንደ ተቋም መንከባከብ የእኔም ግዴታ ነዉ በሚል መሪ ቃል ሐምሌ 11 ቀን 2016 ዓ.ም ተከናወነ፡፡በእለቱ የፋብሪካዉ ዋና ስራአስኪያጅ የሆኑት አቶ ጀማል አማን እንዲሁም የዘርፍ ስራአስኪጆችን ጨምሮ በየደረጃዉ ያሉ

በወንጂ/ሸዋ ስኳር ፋብሪካ የአረንጓዴ አሻራ የችግኝ ተከላ ማስጀመሪያ ምርሃ ግብር ተከናወነ፡፡ Read More »

የወንጂ ሸዋ ስኳር ፋብሪካ የስራ መሪዎችና ሲኒየር ባለሙያዎች በእርሻ ዘርፍ  የተከናወኑ ስራዎችን ጎበኙ

የወንጂ ሸዋ ስኳር ፋብሪካ የስራ መሪዎችና ሲኒየር ባለሙያዎች በእርሻ ዘርፍ የተከናወኑ ስራዎችን ጎበኙ፡፡ በፋብሪካው የ2017 ዓ.ም ምርት እቅድን ለማሳካት እየተደረገ የሚገኘዉን ዝግጅት አስመልክቶ በሸንኮራ አገዳ ማሳዎች ላይ በመዘዋወር የተጎበኘ ሲሆን በጉብኝቱ በድሬይኔጅ መስመሮች ጥገና የታየ ዉጤት ፣ የተጎዱ ማሳዎችን ከድሬይኔጅ በወጣ አፈር የማከም ስራ ያመጣዉ ዉጤት፣በእርሻ ዘርፍ የተከናወኑ የሌማት ትሩፋት የስራ እንቅስቃሴ፣ በተጓዳኝ ልማት የእንቁላል

የወንጂ ሸዋ ስኳር ፋብሪካ የስራ መሪዎችና ሲኒየር ባለሙያዎች በእርሻ ዘርፍ  የተከናወኑ ስራዎችን ጎበኙ Read More »

በወንጂ/ሸዋ ስኳር ፋብሪካ እህት ስኳር ፋብሪካዎች የልምድ ልውውጥ ለማድረግ ጉብኝት አደረጉ፡፡

በወንጂ/ሸዋ ስኳር ፋብሪካ እህት ስኳር ፋብሪካዎች የልምድ ልውውጥ ለማድረግ ጉብኝት አደረጉ፡፡ በወንጂ/ሸዋ ስኳር ፋብሪካ እህት ስኳር ፋብሪካዎች የልምድ ልውውጥ ለማድረግ ጉብኝት አደረጉ፡፡ በወንጂ/ሸዋ ስኳር ፋብሪካ እህት ስኳር ፋብሪካዎች የልምድ ልውውጥ ለማድረግ ጉብኝት አደረጉ፡፡በወንጂ/ሸዋ ስኳር ፋብሪካ የመተሀራ፣ የከሰም እና የኦሞ ኩራዝ ስኳር ፋብሪካ ዋና ሥራ አስኪያጆች እና አመራሮች ታህሳስ 12 ቀን 2016 ዓ.ም ፋብሪካው ከስኳር ምርት

በወንጂ/ሸዋ ስኳር ፋብሪካ እህት ስኳር ፋብሪካዎች የልምድ ልውውጥ ለማድረግ ጉብኝት አደረጉ፡፡ Read More »

የወንጂ ሸዋ ስኳር ፋብሪካ በተጓዳኝ ልማት ያደለባቸውን ኮርማዎች ለፋብሪካ የሥራ መሪና ሠራተኛ እንዲሁም ለአካባቢው ማህበረሰብ ለገና በዓል በመሸጥ ከምርቱ ተጠቃሚ እንዲሆን አደረገ፡፡

የወንጂ ሸዋ ስኳር ፋብሪካ በተጓዳኝ ልማት ያደለባቸውን ኮርማዎች ለፋብሪካ የሥራ መሪና ሠራተኛ እንዲሁም ለአካባቢው ማህበረሰብ ለገና በዓል በመሸጥ ከምርቱ ተጠቃሚ እንዲሆን አደረገ፡፡ የወንጂ ሸዋ ስኳር ፋብሪካ በተጓዳኝ ልማት ያደለባቸውን ኮርማዎች ለፋብሪካ የሥራ መሪና ሠራተኛ እንዲሁም ለአካባቢው ማህበረሰብ ለገና በዓል በመሸጥ ከምርቱ ተጠቃሚ እንዲሆን አደረገ፡፡ የወንጂ ሸዋ ስኳር ፋብሪካ በተጓዳኝ ልማት ያደለባቸውን ኮርማዎች ለፋብሪካ የሥራ መሪና

የወንጂ ሸዋ ስኳር ፋብሪካ በተጓዳኝ ልማት ያደለባቸውን ኮርማዎች ለፋብሪካ የሥራ መሪና ሠራተኛ እንዲሁም ለአካባቢው ማህበረሰብ ለገና በዓል በመሸጥ ከምርቱ ተጠቃሚ እንዲሆን አደረገ፡፡ Read More »

የ2015 ዓ.ም የቤተሰብ ስፖርት ውድድር ተጀመረ

የክረምት የቤተሰብ ስፖርት ውድድር ተጀመረ በወንጂ ሸዋ ስኳር ፋብሪካ በየዓመቱ በምርት ዘመኑ መጨረሻ ክረምት ላይ የሚካሄደው የቤተሰብ ስፖርት ውድድር ሰራተኛው፣ ቤተሰቡ እና ስፖርት ወዳዱ የወንጂ አካባቢ ኅብረተሰብ በታደሙበት ነሐሴ 20/2015 ዓ.ም በደማቅ ሁኔታ በወንጂ ሁለገብ ስቴዲየም ተጀመረ፡፡ በውድድሩ ላይ የተገኙት የፋብሪካው ዋና ሥራ አስኪያጅ አቶ ጀማል አማን እና የወንጂ ሸዋ እና ተክል ክፍል መሰረታዊ ሰራተኛ

የ2015 ዓ.ም የቤተሰብ ስፖርት ውድድር ተጀመረ Read More »

የወንጂ/ሸዋ ስኳር ፋብሪካ ከባንክ ብድር እንዲመቻችለት  የኢትዮጵያ ኢንዱስትሪ ፓርኮች ልማት ኮርፖሬሽን የአዋጭነት ጥናት ሰነድ እንዲያቀርቡ ሰነድ ተፈራረሙ ፡፡

የወንጂ/ሸዋ ስኳር ፋብሪካ ከባንክ ብድር እንዲመቻችለት የኢትዮጵያ ኢንዱስትሪ ፓርኮች ልማት ኮርፖሬሽን የአዋጭነት ጥናት ሰነድ እንዲያቀርቡ ሰነድ ተፈራረሙ ፡፡ የወንጂ/ሸዋ ስኳር ፋብሪካ የሀገሪቱን የስˆር ፍላጎት በማሟላት የህዝቡን ተጠቃሚነት ለማረጋገጥ ስኳር እና የተጓዳኝ ምርት በአነስተኛ የማምረቻ ወጪ በማምረት ትርፋማ እና ተወዳዳሪ ስኳር ፋብሪካ ማድረግ ራእይው አድርጎ የተነሳ ሲሆን በቀጣይም የፋይናንስ አቅሙን በማጠናከር ዘርፈ ብዙ ስራዎችን ለመስራት አቅዷል

የወንጂ/ሸዋ ስኳር ፋብሪካ ከባንክ ብድር እንዲመቻችለት  የኢትዮጵያ ኢንዱስትሪ ፓርኮች ልማት ኮርፖሬሽን የአዋጭነት ጥናት ሰነድ እንዲያቀርቡ ሰነድ ተፈራረሙ ፡፡ Read More »

ፋብሪካዉ ከኢትዮጵያ ደረጃዎች ኢንስቲቲዩት ጋር IS0 9001 – 2015 ለማስጀመር ስምምነት ተፈራረመ

ፋብሪካዉ ከኢትዮጵያ ደረጃዎች ኢንስቲቲዩት ጋር IS0 9001 – 2015 ለማስጀመር ስምምነት ተፈራረመ የወንጂ ሸዋ ስኳር ፋብሪካ አሰራሩን በአለም አቀፍ ስታንዳርድ መሰረት ለመፈጸም የሚያስችለዉን  እና ፋብሪካውም በቀጣይ ምርቱን በገበያ ላይ አቅርቦ ተወዳዳሪ መሆን የሚያስችለውን የጥራት ሥራ አመራር ሥርዓት ISO 9001–2015 ትግበራ ዝግጅት በማጠናቀቅ ወደ ሙሉ ትግበራ ለመግባት የሚያስችል ሥምምነት ሠነድ ከኢትዮጵያ ደረጃዎች ኢንስቲቲውት ጋር ተፈራርሟል፡፡ የስምምነት

ፋብሪካዉ ከኢትዮጵያ ደረጃዎች ኢንስቲቲዩት ጋር IS0 9001 – 2015 ለማስጀመር ስምምነት ተፈራረመ Read More »

Exit mobile version